General Assembly

የአጋር ማይክሮ ፋይናንስ አክስዮን ማህበር የባለአክስዮኖች 20ኛ መደበኛ እና 13ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በኢትዮጵያ የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 አንቀጽ 366፣ 367፣ 370፣ 371፣ 372 እና 393 መሰረት ሚያዚያ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 2፡00 ጀምሮ በራስ ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡