የባለአክሲዮኖች 21ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ

የተከበራችሁ የአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች
የአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ባለአክሲዮኖች 21ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በንግድ ህግ አንቀፅ 366፣367፣370 እና 372 መሠረት ጥቅምት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዲራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በስብሰባው ላይ እንዱገኙ የዲይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡