የተከበራችሁ የአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በኢትዮጵያ የንግድ ህግ አንቀፅ 366፣367፣370 እና 372 እንዲሁም በአክሲዮን ማህበሩ የተሻሻለው የመመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 18 መሠረት የአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ባለአክሲዮኖች 22ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ጥቅምት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በኢንተር ሌግዥሪ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

To become household name with the state of art and practice for the provision of inclusive financial services.

To provide demand driven financial products with high level of service excellence backed by technology, creating conducive working environment for employees to make progressive return on investment for shareholders in a socially responsible manner.

A – Accessible

G – Growing together

G – Genuineness

A – Advancement

R – Reliability